ሃብታሙ አበባው

ሃብታሙ አበባው አንድ አማራ ለሁም አማራ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ

07/07/2022

"…የድረሱልን ጥሪ ከወለጋ…!!

"…የዛሬ ሳምንት የወረዳው አስተዳዳሪ "ማንን ልትመቱበት ነው መሳሪያ የታጠቃችሁት? በማለት የኦሮሚያ ልዩ ኃይልን ልኮ ከሚኒሻዎቹም ከህዝቡም ላይ ሰብስቦ አስወሰደ። ይኸው በሳምንቱ ዛሬ አንድ መኪና ሙሉ ሸኔ በከተማችን ላይ መጥቶ ፈሰሰ።

"…ቦታው ምሥራቅ ወለጋ አንገር ጉትን የምትባል ከተማ እንደሆነች የድረሱልን ጥሪውን ያደረሱኝ ወገኖች ተናግረዋል። ለሚመለከተው አካል ብናመለክትም ምንም መልስ አላገኘንም። ጭራሽ ራሳችሁ ጠብቁ ነው እያሉ የሚሳለቁብን። ከባድ መሳሪያን የታጠቀ ቡድን እንዴት አድርገን ነው ባዶ እጃችንን እምንከላከለው? እናም መምህር ሆይ እባክህ እንደ ግጎረቤታችን ቄለም ወለጋ ሳንሆን ለሚመለከተዉ አካል ለፌደራል መንግሥቱ አመልክትልን። ይሄው አመለከትኩላቸው።

አሶሳ…!!

"…አሶሳም የተኩስ ድምጽ እየተሰማ ነው። የዛሬ ተረኛዋ አሶሳ ነበረች ብሎ ዐቢይ አሕመድ ጠዋት ፓርላማ ላይ መናገሩ ይታወሳል።

"…ፈጣሪ ይድረስላችሁ…!! ከመ /ር ዘመዴ የተወሠደ

አንድ ነገር ግንእንዲያው ልብ ብላቹህ ታውቃላቹህ አማራ ከ2000 በላይ ያለቀው ኦሮሚያ ክልል ወለጋ ዞንና በጎንደር በኩል ከኢትዮጵያ ግዛት 170 ኪ.ሜትር ያህል ደ /ሱዳን ገብታ በኑሮ ውድነ...
27/06/2022

አንድ ነገር ግንእንዲያው ልብ ብላቹህ ታውቃላቹህ አማራ ከ2000 በላይ ያለቀው ኦሮሚያ ክልል ወለጋ ዞንና በጎንደር በኩል ከኢትዮጵያ ግዛት 170 ኪ.ሜትር ያህል ደ /ሱዳን ገብታ በኑሮ ውድነትና በጦርነት የደቀቀን ህዝብ እያመሡ ነገር ግን የበሻሻው መንግስት 3 ክፍለ ጦር ያሚያዘምተው ለዝያውም አሁን ደግሞ ድሮን ተጨምሮት አማራ ክልል ም /ጎጃም መራዊ ከተማ ነው፡፡ይህ ነገር ተራ ግጥምጥሞሽ ይመስላቹኋል?
1.ደ /ሱዳን እንዳቅሚት
2.ሱዳንም እንዲሁና
3.የህወሓት የጦርነት ከጉሠማ አልፎ መተንኮስ ላይ ነው፡፡
በእውነት ግን ለዚህ ሁሉ ነገር ዋነው አቀሳቃሽ የበሻሻው አራዳ አይደለም ብላቹህ ታምናላቹህ ያው አማራው እንደ አማራ በአንድ ላይ ተነስቶ በቃ ስላላለ ፋኖ እስኪጠፋ ድረስ የበሻሻው አበባ ተከላና የይላቃልወ ሽሜ ጋብቻም ይቀጥላል የጋኔልም ቀደዳ እንዲሁ፡፡በመሠረቱ የበሻሻው ኮስሞቲክሳም ዘመንን ብቻ በማሳደድ አይቆምም የታሠሩትንም ፋኖዎች በተዘጋጀው የወሮሞች የቀብር ቦታ ሠሞኑን ታርጋ የሌላቸው መኪናና ምንም ሰው ሳይዙ እየከነፉ ወደ አማራ ክልል 100 በላይ መኪናዎች ወስዶ በመረሸን የኢሉሙናንቴ ግብር ሊያረጋቸው እንደሚፈልግ ለአቻው ገዳይ በደብዳቤ አሳውቆል፡፡
"ሁሉም ሰው ስራ አለው!!"

Address

Adama

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሃብታሙ አበባው posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The University

Send a message to ሃብታሙ አበባው:

Share