26/06/2026
🚀 "እርስዎ 'ነገ እጀምራለሁ' እያሉ... እኛ 58ኛው ዙር ላይ ደርሰናል❗️
ቁጭ ብሎ ሥራ መጠበቅ ያበቃበት፣ በሙያ የበለፀጉ ወጣቶች ግን ሥራ የሚመርጡበት ዘመን ላይ ነን❗️
====
👉እስካሁን ከ12 ሺህ በላይ ወጣቶችን በተግባር አሰልጥኖ በቀጥታ ሥራ በማስቀጠርና የራሳቸውን ድርጅት እንዲያቋቁሙ በማድረግ የሚታወቀው ተቋማችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሀገራችን እጅግ ተፈላጊ የሆኑ የክረምት አድቫንስድ ሥልጠናዎችን ይዞላችሁ መጥቷል❗️
🎁የክረምቱን ልዩ የዋጋ ቅናሽ እስከ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም ብቻ ስለሚቆይ ፈጥነው ይመዝገቡ❗️
🎯 አሁን የተከፈቱ 3 ወርቃማ ሥልጠናዎች፦
1️⃣ 7ኛው ዙር የደህንነት ሲስተም ዝርጋታና ኮንፊገሬሽን (የጥዋት)
🔘የደህንነት ካሜራ፣ ፋየር አላርም፣ የኤሌክትሪክ አጥር ፣ ቪዲዮ ኢንተርኮም፣ አክሰስ ኮንትሮል እና ታይም አቴንዳንስ።
🗓️ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ሰዓት ይጀምራል (ለ1 ወር ሰኞ-አርብ)።
2️⃣ 12ኛው ዙር አድቫንስድ ኢንዱስትሪያል ማሽን ዝርጋታና ጥገና(የከሰዓት)
🔘የጀነሬተር ዝርጋታ (በአውቶማቲክና ማንዋል)፣ የጀነሬተር ጥገና እና ሰርቪስ፣ ሞተር ኮንትሮል እና ሪዋየንዲንግ።
🗓️ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ይጀምራል (ለ1 ወር ሰኞ-አርብ)።
👉ሙሉ ክፍያ፦ ከ 4,830 ብር ጀምሮ!
3️⃣ 58ኛ ዙር አድቫንስድ የህንፃ ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስልጠና(የማታ)
🗓️ አርብ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ይጀምራል (ለ2 ወር ሰኞ፣ እሮብ እና አርብ ከምሽቱ 12:00 - 2:00 ሰዓት)።
👉ሙሉ ክፍያ፦ 8,800 ብር ብቻ!
👉በአካል ዋናው ማዕከላችን ቦሌ ሚካኤል መጥተው ወይም በስልክ መስመሮቻችን 0991156969 ወይም 0939555510 በመደወል ይመዝገቡ፤ የሚሰለጥኑበትንም ቅርንጫፍ (ቦሌ ሚካኤል፣ ሜክሲኮ ወይም መገናኛ) ይምረጡ❗️
📍 ዋናው ማዕከል አድራሻ፦ቦሌ ሚካኤል፣ የቅዱስ ሚካኤል ሕንፃ 2ኛ ፎቅ
(https://rb.gy/8pwr92)
🌐 ለተጨማሪ መረጃና ትምህርቶች ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከተሉ (Follow Us)፦
Telegram: https://shorturl.at/zKTN2
TikTok: https://shorturl.at/VQN6I
Youtube: https://shorturl.at/I8eyb
Facebook: https://www.facebook.com/ameninstitutetechnology?mibextid=ZbWKwL
አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት — ብቁ ባለሙያ ለብቁ ኢንዱስትሪ❗️