Nejah Bergena Seid

Nejah Bergena Seid I am civil engineer.

ማህበረሰባችን የእኛ ነው! ለማሻሻልም የሁላችንም ተሳትፎ ያስፈልጋል።የአካባቢያችን ልማት የአንድ ሰው ሀላፊነት አይደለም። የሁላችንም ነው።መንገዳችንን እንጠብቅ፣ አካባቢያችንን እናጽዳ፣ የሚጠ...
09/08/2026

ማህበረሰባችን የእኛ ነው! ለማሻሻልም የሁላችንም ተሳትፎ ያስፈልጋል።
የአካባቢያችን ልማት የአንድ ሰው ሀላፊነት አይደለም። የሁላችንም ነው።
መንገዳችንን እንጠብቅ፣ አካባቢያችንን እናጽዳ፣ የሚጠቅሙ ሀሳቦችን እናካፍል፣ ችግሮቻችንንም በሰላማዊ መንገድ እንፍታ።
አንድ ሰው ብቻውን ሊያደርገው የማይችለውን ነገር፣ በአንድነት በመቆም ማሳካት እንችላለን። 🤝
የአካባቢያችን ችግር የእኛ ችግር ነው፤ የአካባቢያችን ስኬትም የእኛ ኩራት ነው! ❤️
👇 እስቲ አንተ አካባቢያችን እንዲሻሻል ምን እንደሚያስፈልግ አስተያየትህን አጋራ።
🔄 ለሌሎችም እንዲደርስ Share አድርገው!

06/08/2026
አሲገሎሃኒች  #ሰጪ ገሎሃ የኖ ሀለቡ
06/08/2026

አሲገሎሃኒች #ሰጪ ገሎሃ የኖ ሀለቡ

02/08/2026
50 ሎሚ ለአንድ ሰዉ ሸክም ለ50 ሰዉ ጌጥ ነዉ ይበላል። በተባበረ ክንድ ሁሉም ማህበረሰብ በየአከበቢዉ የመንገድ ችግርን ለመፍታት የሚደረገው ጥረት የሚደነቅ ተግባር ነዉ ይህ ተግዘር ተጠናክ...
02/08/2026

50 ሎሚ ለአንድ ሰዉ ሸክም ለ50 ሰዉ ጌጥ ነዉ ይበላል። በተባበረ ክንድ ሁሉም ማህበረሰብ በየአከበቢዉ የመንገድ ችግርን ለመፍታት የሚደረገው ጥረት የሚደነቅ ተግባር ነዉ ይህ ተግዘር ተጠናክሮ መቀጠል አለባት።

"A load of 50 lemons may be a burden for one person, but when shared among 50 people, it becomes easy. Likewise, the collective effort of communities to repair and improve roads in their local areas is truly commendable. This spirit of unity and cooperation should continue and grow even stronger."

አስደሳች ዜና ከሀላባ ወደ አዲስ አበባ ለሚጓዙ ተጓዦች በሙሉ!!!የህዝብን የትራንስፖርት እንግልት በዘላቂነት ለመቅረፍ ዘመን ባስ ያመቻቸው አዲስ እና ምቹ የትራንስፖርት አገልግሎት ስራ ጀምሯ...
30/07/2026

አስደሳች ዜና ከሀላባ ወደ አዲስ አበባ ለሚጓዙ ተጓዦች በሙሉ!!!

የህዝብን የትራንስፖርት እንግልት በዘላቂነት ለመቅረፍ ዘመን ባስ ያመቻቸው አዲስ እና ምቹ የትራንስፖርት አገልግሎት ስራ ጀምሯል!!!

ይህም የመንገደኞችን እንግልት ለማስቀረት፣ ምቹ፣ ፈጣን እንዲሁም አስተማማኝ የትራንስፖርት አገልግሎት ለአካባቢው ማህበረሰብ ለማቅረብ ያለመ ነው።

ባሉበት ቦታ ሆነው በቀላሉ ትኬትዎን በመቁረጥ ሰላማዊ እና ቀልጣፋ ጉዞዎን ማከናወን ይችላሉ።

ትኬት ለማግኘት፦ ኑር መስጂድ አጠገብ በሚገኘው በኢማም ኑነዴ አደባባይ ጎን ባለው በዘመን ባስ ቢሮ ያገኛሉ።

30/07/2026

Address

Wera Dijo, Halaba
Alaba K'ulito

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nejah Bergena Seid posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The University

Send a message to Nejah Bergena Seid:

Shortcuts

Share