27/08/2026
ለ2018 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ! 🎓
🎯 ምርጫዎ — ሁመራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ!
የ2018 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዳችሁ ውድ ተማሪዎች፤ ሁመራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በተለያዩ የሙያና የቴክኒክ ስልጠና ዘርፎች ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5 ተቀብሎ ለማሰልጠን ዝግጅቱን አጠናቆ እናንተን እየጠበቀ ይገኛል።
🏫 ባለፉት ዓመታት ለወጣቶች የሙያ እውቀትና ተግባራዊ ክህሎት በማስጨበጥ፣ በርካታ የስልጠና እድሎችን በመፍጠር እና የሰለጠነ የሰው ኃይል በማፍራት ላይ የቆየው ሁመራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፣ አሁንም ለእናንተ የተሻለ የሙያ ምርጫ ይዞ ቀርቧል።
🔹 የረጅም ጊዜ መደበኛ እና የማታ ስልጠና
🌾 የግብርና ዘርፍ
💻 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (IT) ዘርፍ
🏗️ የኮንስትራክሽን ዘርፍ
🏭 የኢንዱስትሪ ዘርፍ
⚙️ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ
🚗 የአውቶሞቲቭ ዘርፍ
📌 እና ሌሎችም የሙያ መስኮች
🔹 የአጭር ጊዜ ስልጠና
🖥️ የተለያዩ ዲጂታል ስኪሎች (Digital Skills)
💡 ለስራ፣ ለራስ-ስራ እና ለወደፊት የሙያ ዕድገት የሚያግዙ ስልጠናዎች
⚠️ ማሳሰቢያ፦ የስልጠና ቦታችን ውስን በመሆኑ፣ ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች ከወዲሁ በመዘጋጀት ምርጫችሁን ሁመራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ እንድታደርጉ እና የቴክኒክና ሙያ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ እንደደረሰን ዝርዝር የሙያ ዓይነቶችን በማስታወቂያና በሚዲያዎቻችን የምናሳውቅ ይሆናል።
🎓 ሙያ ይማሩ፣ ክህሎት ይጨምሩ፣ የራስዎን የስራ ዕድል ይፍጠሩ!
🏫 ሁመራ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
“የዛሬ ምርጫዎ፣ የነገ ስኬትዎ!” See less