04/12/2020
University
ከታች በዝርዝሩ ለተገለፃችሁ ለድሬዳዋ
ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
።።።።።።።።።።።።።።።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
- የ2012 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የሆናችሁ
- የህግ ኮሌጅ አራተኛ ዓመት ተማሪዎች
- የIOT አራተኛ አመት Internship
ተማሪዎች (Civil, Mechanical,
Surveying, Textile and Architecture
Engineering)
- የህክምና (PC-1, C-1, and C-2) ተማሪዎች
ዩኒቨርሲቲያችን በ2013 ዓ.ም የመልሶ ቅበላ
ምዝገባ ይፋ ባደረገው መረሃ ግብር መሰረት
ምዝገባው ታህሳስ 1 እና 2, 2013ዓ.ም
መሆኑን አውቃችሁ በዩኒቨርሲቲው እንድትገኙ
እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ሁሉም ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ
የCovid-19 መከላከያ ግብአቶችን
እንድታሟሉ እናሳስባለን፡፡
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
ቅበላ የአካዳሚክ እና አልሙኒ ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት
===============
=======================
Dire Dawa University
Undergraduate Students Call
።።።።።።፡።።።።።።።።
።።።።።።።።።።።።።።።
።።።።።።።።።።።።።።
To all the students of Dire Dawa
University described below
- 2012 Prospective graduate
student
- Fourth year law students
- Fourth Year IOT Internship
Students (Civil, Mechanical,
Surveying, Textile and Architecture
Engineering)Medical students (PC-1,
C-1, and C-2)
We would like to inform you that
your Registration and reporting
date will be on December 10 and
11, 2020, in accordance with the
program announced by Dire-Dawa
university.
Note:
We recommend that all students
complete the Covid-19 protective
equipment when they arrive at the
University.
Dire-Dawa University
Enrollment, Academic Record and
Alumni Directorate