Aksum university students' union office

Aksum university students' union office This is the official page of aksum university student's union office

____________________//______________  አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጥር _ 17/2018 ዓ/ም    ከዛሬ ጥር 17/2018 ዓ.ም እስከ የካቲት 01/2018 ዓ.ም የሚካሔደውን ውድ...
25/01/2026

____________________//______________

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጥር _ 17/2018 ዓ/ም

ከዛሬ ጥር 17/2018 ዓ.ም እስከ የካቲት 01/2018 ዓ.ም የሚካሔደውን ውድድር በስኬት ለማከናወን አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጀማል አባፊጣ (ዶ/ር) ተናግረዋል።

አስተናጋጁ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ከመቶ ሚሊዮን ብር በላይ ማውጣቱንና ውድድሩን በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ጀማል አባ ፊጣ (ዶ/ር) ገልጸው እንግዶችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ውድድሩም ለሚቀጥሉት 15 ቀናት እንደሚካሄድ ገልጸዋል።

ውድድሩ በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ በጅማ ዞን አስተዳደር እና በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማኅበር ትበብር የተዘጋጀ ነው ብለዋል።

የዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ፌስቲቫል በ2008 ዓ.ም ከተቋረጠ በኋላ ባሳለፍነው ዓመት በድጋሜ መጀመሩን የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማኅበር ፕሬዝዳንት ዓባይ በላይሁን አስታውሰዋል።

የዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የኢፌዴሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስትር መኪዩ መሐመድ እንደዚህ ዓይነት ፌስቲቫሎች የባህል ልውውጥ ከማድረግ ባለፈ ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትን ለማጠናከር ሚናው የጎላ መሆኑን በመግለጽ የውድድሩ በይፋ መጀመር አብስረዋል።

በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዝደንት ዓባይ በላይሁን በበኩላቸው ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ይህ ውድድር አንዱ የመፍለቅያ መድረክ በመሆን እያገለገለ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

በእግር ኳስ ጥር 18/2018 ዓ/ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከኢንጂባራ ዩኒቨርሲቲ (Injibara University ) 8:00 ስአት ላይ የሚጫወት ይሆናል ።

መልካም ዕድል ለውድ የዩኒቨርስቲያችን የስፖርት ልኡካን!

ልህቀት በጥረት!
ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ@

25/01/2026
ትናንት እንዳሳወቅናቹ 23 ኩንታል ሩዝ የተማሪዎቻችንና 20ኩንታል ዱቄት እንዲሁም የተለያዪ መዳኒቶች(አፋውስ) ከዩንቨርስቲያችን በመያዝ ለወገኖቻችን ለመድረስ ዛሬ ማክሰኞ 14/04/2018 ዓ...
23/12/2025

ትናንት እንዳሳወቅናቹ 23 ኩንታል ሩዝ የተማሪዎቻችንና 20ኩንታል ዱቄት እንዲሁም የተለያዪ መዳኒቶች(አፋውስ) ከዩንቨርስቲያችን በመያዝ ለወገኖቻችን ለመድረስ ዛሬ ማክሰኞ 14/04/2018 ዓም ወደ ሕፃፅ ጉዞ ጀምረናል በሰላም ግቡ በሉን🙏🙏🙏

30/10/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Mohammed Nugus, Tsegalaul Kindeya, Kulu Ab Lbey, Cherkos Meshalokiy, Umer Abdela, Almaz Syoum, Teni Kelifa Hass, Heran Seifu, Temesgen Kusa, Zemen Alebachew, Wasiehun Medhane, Abel Welabzgi, Tabor Gullallee Galilee Nazareth, Selomon Atsbha, Patience Patience, Kbra Gebremedhn, Mikiyo Mark Sòœn, Magpie Man Magpie, Mess Man, ሜሪ ማሓዛ ቅሱ, Anil Kumar, Jossy Fkre, Fei Li Meng, Mhret Akelom, Yosef Man, Wedi Halie, ብሩህ ኣስገዶም, Alexo Amalay, Sisay Tadele, Tostangey Kazinteat, Kaasa Riqiwa, Hiwi Hiwi, Deve Deve, Lidia Yosef, ሰናይ ወዲ ራያ, Tesfay Nguse

23/10/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Ykunoamlak, Kidu Hailemariam, Mukur Hailu Teklu, Tegenu Animaw, Habtamu Dagne, Lij Sisco, Ye Gietnet Lij, Beyoro Abayneh, Love Peace, Kira Getachew, Tariku Bossena, Nugus Teshome, Fre Asemaw, Tsegay Weldeabyezgi, Ararsa Daba, Samrawit Brhan, Abdirezak Awol Abdullahi, Welay Petros, Mahi Wiz Brtu Brhane, Yasin Yakob, Mayian Kher Riek, Achawach Girma, Yien Gatdet Tut Guang, Biniyam Fisha, Ândùälêm Âgîsâ, G Gøødbyê Shb, ፉዓድ ኸይረዲን አደም, Yohans Gidey, ተጋዳላይ ተኽላይ ገብረመድህን, Mb Mb Mb, Melekamu Geremu, ኤርምያስ የጌታ ልጅ, Fan Alkx Niguse, Abi LåLa, Biruk Zekarias, Adimasu Tilahun, Mini Mimi, Gebrehiwet Birhane, Berhe Tesfu, Winta Mahari, Hãyû Tií, Meles Berhe, Mulat Cchalachew, New Genration, Kbrom Tekeae, Berihun Korka, Real Naod, Sofanit Ngsti, Mearg Mebrahtu, Dagim Daniel

Address

Aksum

Telephone

+251949745846

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Aksum university students' union office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share