28/09/2016
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ
በ19/01/2009 ዓ/ም (ሀሙስ) ከአዲስ አበባ ወደ አርባ ምንጭ መጓጓዣ መኪና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀ ስለሆነ በተጠቀሰው እለት አዲስ አበባ ክፍለ ሃገር አውቶብስ ተራ በጠዋቱ 12፡00 ሰዓት በመገኘት አገልግሎቱን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡
መልካም መንገድ
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ