05/05/2024
(የሉቃስ ወንጌል ምዕ. 24)
----------
1፤ ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ከእነርሱም ጋር አንዳንዶቹ ወደ መቃብሩ እጅግ ማልደው መጡ።
2፤ ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥
3፤ ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
Happy Easter for all you my friends