14/11/2025
ለሚመለከተው ሁሉ፣
የኑሮ ውድነት ታሳቢ በማድረግ በቅርቡ መንግሥት ደሞዝ ጭማሪ ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን፣የተደረገው ጭማር የሲዳማ ክልል ፋይናንስ ቢሮ እሮብና ሀሙስ ለሁሉም ሠራተኛ ይከፈላል ተብሎአል በተባለው መሠራት ለሌሎች መስርያ ቤት ክፍያ ተፈጽሞአል፣ነገር ግን መልካም አስተዳደር ችግር ያለበት የሀዋሳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እስከ አሁን መክፈል ይቅርና የጭማር ደብዳቤ ስላልተሰጣቸው ቅረታቸውን አቅርበዋል ፣
ችግሩ ሳይባባስ፣መማረና ማስተማር ሳይቋረጥ ፣በአስቸኳይ እንድከፈልልን በአጽንኦት እንጠይቃለን ።