26/05/2026
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፦
እንኳን ለ1447ኛው ለዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
የአረፋ በዓል የመሥዋዕትነት፣ የታዛዥነትና የትሕትና መገለጫ ነው። ይህ የተቀደሰ ዕለት በመካከላችን ያለውን አንድነት፣ መተሳሰብና መረዳዳት ይበልጥ የምናጠናክርበት እንዲሆን እመኛለሁ። ለአገራችንና ለሕዝባችን ሰላምን፣ ብልጽግናንና ፍቅርን ይዞልን ይምጣ።
በዓሉ የሰላምና የደስታ እንዲሆንልዎ በራሴና በኮሌጁ ማህበረሰብ ስም በድጋሜ እመኛለሁ መልካም በዓል ይሁንልዎ! ዒድ ሙባረክ!
ሁሴን መኮንን(ዲን)
Join us
https://t.me/dessiehsc1
https://www.facebook.com
/www.dhsc.edu.et
https://www.linkedin.com/company/dessie-health-science-college/
#0331124415 ዲን ቢሮ
#0331124413 ሬጅስትራር ቢሮ
#0331124448 አካ/ም/ዲን
#0331124414 አስ/ምር/ምክ/ዲን
#0331124416 ግዥና ፋይናንስ ቢሮ
#0331115303 የሰው ኃ/አስተዳደር