15/10/2025
#ተቋማዊትብብር
🕊️ የጋምቤላ ስካውት፣ የሰላም ዘብ!
ዛሬ፣ ከሰላምና ፀጥታ ቢሮ እና ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን ታላቁን የሰላም ቀን አክብረናል። ነገም የሰላም መልዕክታችን ይቀጥላል!
ይህ በዲሲፕሊን የታጀበው ትብብር በማርሽ ባንድ ዜማ ቢደመቅ ኖሮ፣ የሰላም መልዕክቱ ይበልጥ ኃይለኛና በዓሉ ክብሩ የጎላ ይሆን ነበር!
✅ የሰላም ቀን የጎደለው የክብር ዜማ የጋምቤላ ስካውት ባንድ ነው!
የኛ ፕሮጀክት ለ32በላይ ወጣቶች ዲሲፕሊን በመስጠት፣ የሰላም እና ሥርዓት አስጠባቂ ትውልድ ያፈራል። ከቢሮዎችና ድርጅቶች ጋር የሚደረገውን ትብብር በክብር ያደምቃል።
ክብርት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ አለሚቱ ኡመድ!
ማርሽ ባንድ እንዲቋቋም በመፍቀድ፣ የሚቀጥለው የሰላም ቀን በጋምቤላ ወጣቶች የክብር ማርሽባንድ እንዲደምቅ ታሪክ ይስሩ!
SHARE በማድረግ ድምፃችንን ከፍ እናድርግ!ማርሽባንድ
#ተቋማዊትብብር