02/04/2025
የመጋቢታዊያን የንስሩ ጋሞ የከፍታ ዘመኖች ከሚያሰኙ ኩነቶች ውስጥ የሚከተሉት ናቸው:-
1 -የጫኖ-ዋጫ ግራጫ 120 ኪ.ሜ 24 ቢሊዮን ብር!
2 -የጋሞ አርባምንጭ እስታዲዮም በ6 ቢሊዮን ብር!
3 -230k ቮልት የኤሌትሪክ ሰብ እስቴሽን በ21 ቢሊዮን ብር!
4 -ገበታ ለአገር አርባምንጭ ከስማርትሲቲ ጋር 10 ቢሊዮንብር
5-ኮሪደር አርባምንጭ በ8 ቢሊዮን ብር!
6-የጋሞ ቲቪ በ1 ቢሊዮን ብር!
7-ከምስራቅ አፍሪካ አንደኛ ሪፈራል ሆስፒታል 20 ቢሊዮንብር!
8-የአፕልና የሙዝ ብራንድ ፍራፍሬ ገቢ 20 ቢሊየሸን ብር!
9-የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ በ10 ቢሊዮን ብር!
10-በይራ አዳሪ ት/ቤ በአነድ ቢሊዮን ብር!
11-የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሌጅ 880h በ6 ቢሊዮን ብር!
12-ተወዳዳሪ የሌለው የአለም የሰላም ተምሳሌት ምድር ጋሞ በመሆኑ በቱሪዝም ከኢትዮጵያ አንደኛ ስለወጣ... !!!
13-የጋሞ ልማት ማህበር በውስጡ የያዛቸው ሰላም ማይክሮ ፋይናንስ፣ኮንስትራክሽን፣970 ሄክታርእርሻ፣ጋራዥ፣ፋብሪካ፣የተለያዩ ንግዶች!
14-በ12 ክፍል በአገር አቀፍ ፈተና 638 ሺ ተማሪዎች ውስጥ 600/566 በማምጣት በIQ አንደኛ የሆነው የጋሞ ዳግማዊ ቅጣው እጅጉ ተማሪ ደፋሩ በመሆኑ...!!!
15-ከ50 ሺ በላይ የጋሞ የኳስ ደጋፊዎች የአበበ ቢቂላ እስታዲየምን ሞልተን አሸንፈን ዋንጫ በማንሳት በአንደኝነት ፕሪመርል ሊጉን የተቀላቀለበት የከፍታ ዘመናችን በመሆኑ...!
ወዘተ...!!!
16-የጋሞ ተወላጁ ኢያሱ ወሰን የአፍሪካ ቦክስ ፌዴሬሽን
ፕሬስዳንት በመሆኑ...!!!
17-ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድ ከሰባት ጊዜ በላይ በፍቅርና በናፍቆት የጎበኛት ምድር በኢትዮጵያ ውስጥ ቢኖር ጋሞ አርባምንጭ ብቻ በመሆኑ...!!!
18-ስለ ጋሞ አርባምንጭ በከፍተኛ ሁኔታ ብዙ ዘፈኖች አሞጋግሶው በመዝፈናቸው ...!!!
19-ጋሞ አርባምንጭ በአገር ውስጥና በውጪ ጎብኚዎች በከፍተኛ ቁጥር በመጎብኘት በኢትዮጵያ አንደኛ በመውጣቱ...!!!
ወዘተ...!!!
20-በ1.6 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የደቡብ ኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት የቅኔና የድቁና መንፈሳዊ ተቋም ጋሞ ዚጊቲ አቡዬ ገዳም በመሆኑ....!!!
21-በአሁኑ አመታት ከሰባት በላይ ሆስፒቲሎች በሰባት ወረዳዎች ላይ በ4 ቢሊዮን ብር ተገንብተው ወደ መጠናቀቅ ደረጃ ላይ ስለሚገኙ...!!!
22-በጋሞ ብሔር ተወላጁ በኢትዮጵያ በሀብቱ በሶስተኛ ደረጃ የሚገኘው ጃል ፍሬው ቱፋ የሚያስገነባው የአልማዝ ማዕድናት አለም አቀፍ ደረጃ ሰርተፊኬት ሰጪ ተቆም 16 ቢሊዮን ብር የሚገነባው በጋሞ...!!!
23-በጋሞ አርባምንጭ በ3 ቢሊዮን ብር የተሠራው የቀን ከ70ሺ ሊትር በላይ ወተት እያቀናበረው ያለው ፋብሪካ ...!!!
24-የ4 ቢሊዮን ብር ተገንብቶ እያለቀ ያለው የታላቁ አትሌት የቀነኔሳ ሪዞልትና ሎጆ ስለሚገኝ...!!!
25-በ3 ቢሊዮን ብር ተገንብቶ እያለቀ ያለው ኩሪፊቱ አርባምንጭ ሪዞልትና ሎጅ ስለሚገኝ...!!!
26-በ2.7 ቢሊዮን ብር ተገንብቶ እያለቀ ያለው ሌዊ ሪዞልትና ሎጅ ስለሚገኝ...!!!
27-ከአዲስ አበባ-ሶዶ-አርባምንጭ 490ኪ.ሜ ርቀት 12 ሰዓታት የሚፈጀው አሰልቺ የትራንስፖርት መንገድ ወደ ኢንተርናሽናል የፍጥነት መንገድ አዲስ አበባ-አዋሳ-ዲላ-አርባምነሰጭ 340 ኪ.ሜ ርቀት በ4 ሰዓት