06/08/2023
ስማኝማ አንተዬ
ሰው መሆን እንጂ ሰዉን መምሰል ቀላል ነዉ።
ታድያ ሰዉ መሆን እንደ ሰዉ መብላት ፣መጠጣት ፣ ማማር ፣ ቤት ሰርቶ መኖር እና ዝና ማትረፍ ሳይንሆን የሰዉነት ገጽ-ባህርይ ከአምላክ ተላብሰህ በቅንነት ማሰብ ነዉ።
ጦርነት ፣ ደም ማፋሰስ ፣ መግደል ራስ ወዳድነት ሌሎቹን መናቅ መቅዘት ሰዋው መገለጫ አይደሉም ።
ዛፊ ለወፎች
ባህር ለአእዋፍት
ዱር፣ ገደል እና ዋሻው ለቀበሮዎች እና ለሌሎች ስሆኑ እነዝህ ቦታዎች መኖሪያ ብቻም ሳይሆን አመለካከታቸውንም ይገልፃል። አንተ እና እኔ ግን ሰዉ ለዛውም በደሙ የነፃን ።ዳግማዊ ደም ለምን ?