09/11/2025
ጥብቅ ማሳሳቢያ ለሀዲያ ህዝብ በሙሉ (በጥቅምት 2016 ዓ/ም የተፀፋ)
በሀዲያ ህዝብ ላይ አደጋ እያንዣበበ ነው። የሀዲያ ህዝብን ህልውና ለማጥፋት ከቅርብና ከሩቅ የተሳባሰቡ አደገኛ ጠላቶች ተነስተዋል። ሀዲያ የተደገሰውን የጥፋት እቅድ ብራዳ እንኳን እርስ በእርስ በጎሳ ተከፋፍሎ አንድ ላይ ቆሞም ከጥፋት ለመከላከል እጅግ ከበድ ነው። የጉራጌ ዘርማ የተባለ ገዳይ ቡድን ከአክራሪ ተስፋፊ ልህቃን፣ ባላሃብቶችና ጀዊሳ ጋር በመቀናጀት የሀዲያ ህዝብን በማጥፋት መሬቱን ለመቀማት እቅድ አውጥቶ ስራ ላይ ገብቶል። ለጥቃት የተጋለጡ እንደ ማራቆ፣ ቀቤና እና የቆሴ ሀዲያ ህዝቦቻችን ልዩ ጥበቀ ያስፈልጋቸዋል። በልዩ ወረዳ ማዋቀር ብቻውን ህልውኃቸውን ለማስጠበቅ በቅ እንዳልሆና ባለፉት ሳምንታት አይታናል። የሀዲያ ህዝብን ህልውናውን ለማጥፋት ከተነሱ ጠላቶች ለመከላከል የሀዲያ ህዝብ የግድ አንድ ላይ መቆም አለበት። ሆኖም ከተደቀነው አደገ መጠን አንፀር የሀዲያ አንድነት ብቻውን በቂ አይደለም። ህልውናው ላይ የተደቀነውን አደገ ለመከላከል የግድ በተመሳሳይ ተጋላቃጭ ከሆኑ ህዝቦች እና በደም፣ በባህል፣ በጉርብትና ከሚቀርቡ ህዝቦች ጋር አጋርነት መፍጠር እጅግ አስፈላግ ነው።
ስለዚህ ህዝቡ አደገውን ተረድቶ ረሱን ለመከላከል ዝግጅት እንድያደርግ ማህበራዊ አኒቄዎች ለህብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ እንድያስጨብጡ አደራ እንለላን። የሀዲያ ህዝብም በህልውናው ላይ የተደቀነውን አደጋ አውቆ ራሱን እንድከላከል የምንሰጠውን ማሳሳቢያ ችላ ብሎ ታሪካዊ ጥፋት ብደርስ ተጠያቂው ራሱ ነው።
የሀዲያ ህዝብን ከጥፋት ለማዳን የቀረበ ጥሪ!!
በሰላማዊ የማረቆ ዘጠኝ ቀበሌዎች እና የቀቤና ወረዳ ህዝብ ላይ የዘርማ ታጣቂዎች እጅግ አሰቃቂ ጭፍጨፋና ውድመት አድርሰዋል። የማረቆ እና የቀቤና ህዝብ ከሚወደው ቤቱ በግዳጅ ተፋናቅሏል፣ ያ ሁሉ ቤትና ንብረት በአንድ ጀንበር ወደ አመድና ፍርስራሽ ተቀይሯል። ባለፈው ወር ብቻ በአስደንጋጭ ሁኔታ በማረቆ ብቻ 83 ቤቶች ተቃጥለዋል። ይህም የማህበረሰቡን መኖሪያ ስፍራና ባህላዊ ቅርሶችን በመደምሰስ ማረቆን ለመንቀል ሆን ተብሎ የተደረገ ዘመቻ ነው።
ይህ ጭካኔ የተላበሰ የሽብር ቡድን ቤቶችን ማቃጠል ብቻ አላበቃም። ባለፈው ወር ብቻ በማረቆ ህጻናትንና እናቶችን ጨምሮ የ12 ንፁሀን ግለሰቦችን ህይወት አጥፍቷል። በቀቤና ከ6 በላይ ሰዎች ተገድለዋል። ሌሎች ብዙ ሰዎች አካላዊ እና ስናልቦናዊ ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ ብዙዎች በአሁኑ ሰዓት የሕክምና እንክብካቤ ይፈልጋሉ። ወራሪዎቹ በዘሩት ትርምስ አልረኩም። እስካሁን የማስፈራሪያ ዘመቻቸውን ቀጥለዋል፣ ንብረት እየዘረፉ እና ነዋሪዎችን ከቤት እንዲሰደዱ የሚያስገድዱ በራሪ ወረቀት በማሰራጨት ላይ ናቸው።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በምዕራብ ትግራይ የተፈፀመውን አሰቃቂ የዘር ማጥፋት ዘመቻ የሚያስታውስ ሲሆን ዋና ዓለማውም የሀዲያን ዘር በማጥፋት የጉራጌ ግዛት መስፋፋት ነው።
ዘመቻውም ከማረቆ እና ቀቤና አልፎ የሀዲያን ህዝብ በሙሉ ዘር የማጥፋትና ከመሬቱ የማፈናቀል ሰፊ አጀንዳ የያዘ ሲሆን በጉራጌ ተስፋፊ ልህቃንና በዘርማ አሸባሪዎች በአማራ ክልል ካሉ አክራሪዎች ጋር በመቀናጀት ለረጅም ጊዜ እየተተገበረ ያለ አደገኛ እንቅስቃሴ ነው። ይህንን እውነታ የሀዲያ ህዝብ እንዲያውቅ ማድረግ የህልውና ጉዳይ ነው። እንደ ድሮ በሰው ጉልበትና በእጅ ጦር ብቻ የሚደረግ የመንደር ግጭት ሳይሆን ዘመናዊ የውትድርና ስልጠነ በወሰዱና ብሬንን ጨምሮ በጠም በዘመናዊ መሳሪያዎች በተደረጀ ጦር የሚደረግ ግዛት የመስፋፋት ጦርነት ነው።
በሚያሳዝን ሁኔታ፣ እየተካሄደ ያለው ግጭት ገና ጅምር ላይ መሆኑ ነው