18/06/2026
"በሃሳቡ ያልታሰረ ያልሞተ የለም። መብት በልመና አይመጣም ወጣቱ መፍራት ካለበት ፈጣሪንና ፈጣሪን ብቻ ነው..."
በአንድ ወቅት እንደዚህ አይነት ፖለቲካዊ ዜናዎችና ቀልዶች ስትሰራ አትፈራም ወይ ተብሎ ሲጠየቅ የሰጠው መልስ ነበር።
ኮሜዲያን ምናለ ያረጋል እጅግ ጎበዝ ባለብዙ ተስጦ ኮሜዲያን ነው። ምንም ሳይፈራ ሃሳቡን በስራዎቹ የሚያቀርብ.... በስራዎች ምክኒያት ታስሯል። እንግዲህ ሃሳብን በነጻነት መግለጽ ወደ እስር ቤት ማስገባት ጀምሯል።
ፍቱት ምናለ ጠመንጃ አልታጠቀም....
በተያያዘ ዜና አቤል አቡና ከሳምንታት እስር በሗላ ተፈቶ ለቤቱ በቅቷል።