አሪ ዞን

አሪ ዞን የእግር ኳስ ዓለም😘⚽⚽⚽

📊ከሊጉ ላለመውረድ የሚደረግ ጦርነት! የሊጉ መጠናቀቂያ አምስት ጨዋታዎች ብቻ እየቀሩ፣ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት የሚደረገው ፍልሚያ አሁን ጣሪያ ነክቷል።በተለይ ስፐርሶች እጅግ አስጊ ሁኔታ ላ...
24/04/2026

📊ከሊጉ ላለመውረድ የሚደረግ ጦርነት!

የሊጉ መጠናቀቂያ አምስት ጨዋታዎች ብቻ እየቀሩ፣ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት የሚደረገው ፍልሚያ አሁን ጣሪያ ነክቷል።

በተለይ ስፐርሶች እጅግ አስጊ ሁኔታ ላይ ናቸው... ለመሆኑ ከዚህ አስፈሪ ቀጠና ተርፈው በሊጉ ሊቆዩ ይችሉ ይሆን? 🤯

24/04/2026

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ እና አንጋፋው ዲፕሎማት አምባሳደር ቲቦር ናጅ፣ ለታዋቂው ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ኮከብ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ያላቸውን ጥልቅ አድናቆት በይፋ ገለጹ። አምባሳደር ቲቦር ናጅ ዛሬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት አጭር ነገር ግን ጠንካራ መልዕክት፣ ቴዲ አፍሮ በሙዚቃ ስራዎቹ በኩል በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ያሉ ክፍተቶችን እና ውድቀቶችን በድፍረት ለመተቸት ላሳየው ቁርጠኝነት ከፍተኛ እውቅና ሊሰጠው እንደሚገባ አሳስበዋል።

አንጋፋው ዲፕሎማት በመልዕክታቸው ላይ አንድ አነጋጋሪ እና አሳሳቢ እውነትን አንስተዋል። "አብዛኛውን ጊዜ ሙዚቀኞች፣ ከጋዜጠኞች ወይም ከፖለቲካ ተንታኞች (ኤክስፐርቶች) በተሻለ ሁኔታ እውነትን ለስልጣን ባለቤቶች በመንገር ረገድ እጅግ ውጤታማ ናቸው" ሲሉ የጥበብን ኃያልነት መስክረዋል። በማስከተልም፣ ሰዎች ቴዲ አፍሮን ሊወዱትም ሆነ ሊጠሉት እንደሚችሉ ጠቅሰው፤ ነገር ግን የፖለቲካ ስህተቶችን በግጥም እና በዜማ ሸምኖ በድፍረት በማቅረብ ላሳየው ቆራጥነት ክብር ሊሰጠው ይገባል በማለት፣ የኢትዮጵያ ህዝብ እና የፖለቲካው ማህበረሰብ የቴዲ አፍሮን መልዕክቶች በጥሞና እንዲያዳምጥ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።

ይህ የአምባሳደር ቲቦር ናጅ አስተያየት ቴዲ አፍሮ በቅርቡ ካወጣቸው አዳዲስ የሙዚቃ ስራዎች እና በውስጣቸው ካዘሉት ጥልቅ ሀገራዊና ፖለቲካዊ ቅኔዎች ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ ብዙዎችን አስገርሟል። አንድ የውጭ ሀገር ከፍተኛ ዲፕሎማት የኢትዮጵያን የውስጥ ፖለቲካዊ ትርክት ከአንድ አርቲስት ሙዚቃ ጋር አያይዞ እንዲህ ዓይነት ግልጽ ምስክርነት መስጠቱ፣ የቴዲ አፍሮ ስራዎች ከሀገር ውስጥ አልፈው በዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ማህበረሰብ ዘንድ ጭምር ምን ያህል ተሰሚነት እና ተጽዕኖ እየፈጠሩ እንደሆነ የሚያሳይ ትልቅ ማረጋገጫ ሆኗል።

♦️የቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የመጨረሻ ደቂቃ...ቅጣት ምት ብታገኙ ለማስመታት ማንን ትመርጡ ነበር ?  #እኔ ግን ዕድሉን ለማንቼ💪
02/02/2026

♦️የቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የመጨረሻ ደቂቃ...ቅጣት ምት ብታገኙ ለማስመታት ማንን ትመርጡ ነበር ? #እኔ ግን ዕድሉን ለማንቼ💪

ማንቸስተር ዩናይትድ በቀጣይ አመት ከማንኛውም ክለብ ጋር በዋንጫ ለመፎካከር እና ቀዳሚ ቦታ ለመያዝ እነዚህን ተጫዋችን ለማስፈረም ያስፈልጋል። በቀጣይ ክረምት ዝውውር መስኮት ላይ ወሳኝ ተሳት...
23/01/2026

ማንቸስተር ዩናይትድ በቀጣይ አመት ከማንኛውም ክለብ ጋር በዋንጫ ለመፎካከር እና ቀዳሚ ቦታ ለመያዝ እነዚህን ተጫዋችን ለማስፈረም ያስፈልጋል። በቀጣይ ክረምት ዝውውር መስኮት ላይ ወሳኝ ተሳትፎ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፣ አሁን ከዩናይትድ ጋር ስሙ እየተያያዘ ከሚገኝባቸው ተጫዋቾች ዉስጥ ፦ ሞርጋን ሮጀርስ፣ ጃኦ ኔቬስ፣ ኤሊዮት አንደርሰን እና አሁን እንደ አዲስ በብዙ ሚዲያዎች እየተዘዋወር የሚገኘው ኮል ፓልመር አንዱ ናቸው።

ከቀናት በፊት በአባይ (ናይል) ጉዳይ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር ጥያቄ ያቀረቡት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ኢትዮጵያ የናይል ወንዝ "ፍሰትን የሚያስቆም ግድብ" ሠርታለች አ...
23/01/2026

ከቀናት በፊት በአባይ (ናይል) ጉዳይ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር ጥያቄ ያቀረቡት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ኢትዮጵያ የናይል ወንዝ "ፍሰትን የሚያስቆም ግድብ" ሠርታለች አሉ። በዚህም ምክንያት ግብፅ ከናይል ወንዝ "በቂ ውሃ እንደማታገኝ" የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህንን ጉዳይ "መፍታት ይኖርብኛል" ሲሉ ተደምጠዋል። ለመሆኑ ፕሬዝዳንቱ በተለያዩ ወቅቶች በጉዳዩ ዙሪያ ምን ተናገሩ? https://bbc.in/4pNPYAT

ማንችስተር ዩናይትዶች ሜሰን ግሪንውድን ወደ ኦልድትራፎርድ ለመመለስ እየሰሩ ነው።ተጫዋቹ ወደ ማርሴ ሲሸጥ ዩናይትዶች መልሰው የመግዛት ቅድሚያ መብት እንደሚሰጣቸው ውላቸው ላይ ተቀምጧል።
23/01/2026

ማንችስተር ዩናይትዶች ሜሰን ግሪንውድን ወደ ኦልድትራፎርድ ለመመለስ እየሰሩ ነው።ተጫዋቹ ወደ ማርሴ ሲሸጥ ዩናይትዶች መልሰው የመግዛት ቅድሚያ መብት እንደሚሰጣቸው ውላቸው ላይ ተቀምጧል።

Address

Konso

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አሪ ዞን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share