Journalism & Communication Department, Woldia University

Journalism & Communication Department, Woldia University Department of Journalism and Communication, Woldia University

16/12/2025

አቡጊዳ!

በወልድያ ዩኒቨርስቲ ጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ትምህርት ክፍል ተማሪዎች እየተዘጋጀ በወልድያ ዩኒቨርስቲ ኤፍ ኤም 89.2 ማህበረሰብ አቀፍ ራዲዮ ጣቢያ የሚቀርበው የእርስዎ ለእርስዎ የሆነው ፕሮግራም ነው።

አቡጊዳ

ከትንሿ ኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲያችን እስከ አለም አቀፍ ሁነቶች ጥልቅ ጉዳዮችን እየዳሰሰ በአዝናኝ አቀራረብ የመረጃ ጥምዖን የሚቆርጠው አቦጊዳ የራዲዮ ፕሮግራም በወልድያ ዩኒቨርስቲ ኤፍ ኤም 89.2 ማህበረሰብ አቀፍ ራዲዮ ጣቢያ ዘወትር ቅዳሜ ከቀኑ 9:00 እንዲሁም ረቡዕ በድጋሚ ከቀኑ 9:00 ላይ ወደ እርስዎ ይደርሳል።

አቡጊዳ!

በሁላችንም የጋራ ጉዳዮች ሁለንተናዊ ዳሰሳዎችን በመቃኘት እርስዎን ከአለም ጋር ያገናኛል ...

አቡጊዳ የዩኒቨርስቲያችን አሁናዊ ቁመና ከታሪካዊ ዳራዎች ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል ... መማር ማስተማር ፣ የጥናትና ምርምር ጉዳዮች ከማህበረሰቡ አገልግሎቶች ጋር ይቃኛሉ።

ሀገራዊ አንድምታዎች ይዳሰሳሉ.... ደግሞም እርስዎን ወደ አለም አሻግረን አለማቀፋዊ ሁነቶችን በአቦጊዳ ማዕዳችን በበረከት እንቆርሳለን።

አቡጊዳ የመረጃ ቋታችን ንፉግነት የለም!

ሁሉም በአንድ በአቡጊዳ

ምርጫው አድርገውን አብረውን ስለሚሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!

አቡጊዳ የመረጃ ማዕድዎን የሚቆርሱበት ትክክለኛ ምርጫ!

በወልድያ ዩኒቨርስቲ ኤፍ ኤም 89.2 ማህበረሰብ አቀፍ ራዲዮ ጣቢያ

ጉዳይ ያሉት ጉዳያችን ነው!

አቡጊዳ

ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለ12ኛ ጊዜ ተመሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ት/ት ክፍል የመውጫ ፈተናን 100% ካሳለፉ 10 ድፓርትመንቶች አንዱ መሆን ችሏል።ይህ የተማሪዎች ብርታ...
21/06/2025

ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለ12ኛ ጊዜ ተመሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ት/ት ክፍል የመውጫ ፈተናን 100% ካሳለፉ 10 ድፓርትመንቶች አንዱ መሆን ችሏል።
ይህ የተማሪዎች ብርታትና የመምህራኖች ውጤት በመሆኑ ኮርተንባችኋል።
ከዚህ በኋላ በምትሰሩባቸው መስሪያ ቤቶች ሚዛናዊ ዘገባዎችን በመስራት ዩኒቨርሲቲያችሁን እና ትምህርት ክፍላችሁን እንደምታሰጠሩም እንተማመናለን።።
እንኳን ደስ አላችሁ!!!!!

Woldia University's Journalism and Communication Department Celebrates World Press Freedom DayWoldia University’s Journa...
05/05/2025

Woldia University's Journalism and Communication Department Celebrates World Press Freedom Day
Woldia University’s Journalism and Communication Department honored World Press Freedom Day with a series of events attended by senior university officials, instructors, and students. The program featured panel discussions on challenges and opportunities for media in the age of artificial intelligence, emphasizing the importance of safeguarding press freedom thought-provoking dramas, and other entertainment activities.
This year’s World Press Freedom Day was observed under the theme “Reporting in the Brave New World: The Impact of Artificial Intelligence on Press Freedom and the Media,” marked globally on May 3.

🌍 World Press Freedom Day 2025: Journalism in the Age of AI 🌐May 3, 2025Today marks the 32nd annual World Press Freedom ...
03/05/2025

🌍 World Press Freedom Day 2025: Journalism in the Age of AI 🌐
May 3, 2025
Today marks the 32nd annual World Press Freedom Day, a global observance highlighting the vital role of a free, independent press in safeguarding democracy and human rights. This year’s theme, “Reporting in the Brave New World: The Impact of Artificial Intelligence on Press Freedom and the Media” underscores the transformative—and often contentious—role of AI in reshaping journalism.

02/05/2025
Pedagogy training for journalism educator in Ethiopia is going on at Addisinia Hotel, in Addis Ababa
30/12/2024

Pedagogy training for journalism educator in Ethiopia is going on at Addisinia Hotel, in Addis Ababa

21/08/2024
08/07/2024
ዓለም አቀፍ የሚዲያ ነፃነት ቀን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በድምቀት ተከብሯልበበዓሉም የዩኒቨርሲቲው መካከለኛና ዝቅተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን የፓናል ውይይት፣ የተለያዩ የጥበብ ስራዎችና ቁም ነገ...
10/05/2024

ዓለም አቀፍ የሚዲያ ነፃነት ቀን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በድምቀት ተከብሯል
በበዓሉም የዩኒቨርሲቲው መካከለኛና ዝቅተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን የፓናል ውይይት፣ የተለያዩ የጥበብ ስራዎችና ቁም ነገር አዘል ውይይቶችም ተደርገውበት ነበር። እንዴሚታወቀው የዘንድሮው የዓለም የሚዲያ ነፃነት ቀን በደቡብ አሜሪካዋ በችሊ ሳንቲያጎ ከተማ ' ጋዜጠኝነት በአካባቢያዊ ቀውስ ውስጥ' በሚል መሪ ቃል ባሳለፍነው ሚያዚያ 25 መከበሩ የሚታወስ ነው።

የትምህርት ክፍላችን መምህራኖች ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ ኤፍ ኤም 89.2 ጋዜጠኞችና በጎ ፈቃድ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጡ።በስልጠናውም የጋዜጠኝነት ምንነት፣ የቃለ-መጠይቅ ሂዴቶች፣ የሀቅ መጣራት፣ ...
26/04/2024

የትምህርት ክፍላችን መምህራኖች ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ ኤፍ ኤም 89.2 ጋዜጠኞችና በጎ ፈቃድ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጡ።
በስልጠናውም የጋዜጠኝነት ምንነት፣ የቃለ-መጠይቅ ሂዴቶች፣ የሀቅ መጣራት፣ የዘጋቢ ዘገባና የገፅታ ዘገባን አስመልክቶ አሳታፊ የሆነ ቁም ነገር አዘል ውይይትም ተካሂዶበታል።
ተሳታፊዎችም ጥሩ የጋዜጠኝነት ሙያዊ ግባት እንዳገኙ አስተያየታቸውን ሰጥተውናል።
የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ሬድዮ ኤፍ ኤም 89.2 ከሙከራ ስርጭት አልሮ በአሁኑ ሰዓት በመደበኛ ሰርጭት እየተደመጠ ይገኛል።

Mersa Media Institute held annual Ethiopian Media Forum in collaboration with IMS- FOJO for three days. In the forum, th...
07/12/2023

Mersa Media Institute held annual Ethiopian Media Forum in collaboration with IMS- FOJO for three days. In the forum, the exchange of experience was provided by journalists and media experts, and it was pointed out that the contribution to the future destiny of journalism will be significant.
Woldia University Journalism and Communication Educator members attended the training.
As Woldia University Journalism and Communication staff, we are thriled being a part of this big forum.

Address

Woldia
400

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Journalism & Communication Department, Woldia University posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The University

Send a message to Journalism & Communication Department, Woldia University:

Share