28/10/2022
ለቦረና ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
የመደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥቅምት 30-ሕዳር 1/2015 መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀናት በዩኒቨርሲቲው ሬጅስተራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በአካል በማቅረብ እንድትመዘገቡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
#ማሳሰቢያ
በተጠቀሰው ቀናት በአካል ቀርቦ ያልተመዘገበ ተማሪ የማናስተናግድ መሆናችንን አጥብቀን እንገልፃለን፡፡ ( ቦረና ዩኒቨርሲቲ )
SUBSCRIBE ON YOUTUBE 👇
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://t.me/ethiopia_24